Accessibility links

Breaking News

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ሃያ ስድስተኛ ጉባዔ በአዲስ አበባ

የአፍሪካ ኅብረት የያዝነውን የአውሮፓ 2016 ዓ.ም. “የአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ዓመት” ብሎ ሰይሞታል። ከዚህ አንፃር አዲስ አበባ ላይ የተካሄደው የኅብረቱ የመሪዎች ሃያ ስድስተኛ ጉባዔ የሚያሣልፋቸው ውሣኔዎችና ደንቦች በአባል ሃገሮች የማይከበሩበት ሁኔታ መኖሩ ፈታኝ መሆኑን አስታውቋል። ባልደረባችን በጉባዔው ተገኝቶ የላከልንን ዘገባ ይህንን ፋይል በመጫን ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG